የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለቀረቡላቸው አማራጮች ፈንታ በከተማው ውስጥ ሁከት በመፍጠራቸው ከባህር ዳር እንዲወጡ ተጠየቀ

Home Forums Semonegna Stories የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለቀረቡላቸው አማራጮች ፈንታ በከተማው ውስጥ ሁከት በመፍጠራቸው ከባህር ዳር እንዲወጡ ተጠየቀ

Viewing 1 post (of 1 total)
  • Author
    Posts
  • #10356
    Anonymous
    Inactive

    ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ሀገር በቀል እውቀቶችን ከማስቀጠል ረገድ፡
    —–

    የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ሀገር በቀል እውቀቶችን ለቀጣይ ትውልድ ለማስተላለፍ በምርምር የታገዘ ስራ እየሰራ መሆኑን ገለጸ።

    በዩኒቨርሲቲው የገዳና ባህል ጥናት ተቋም /Institute of Culture and Gada Study/ በ30/06/2011ዓ.ም ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ከተጋበዙ ምሁራን ፣ አባገዳዎች፣የዩኒቨርሲቲው አመራር እንዲሁም ከአካባቢው ማህበረሰብ የተውጣጡ አካላት በተገኙበት ማዕከሉ በይፋ ተመርቋል::

    በፕሮግራሙ ላይ ጥናታዊ ጸሑፍ ቀርቧል፣ የባህል ስዕል፣ የምግብና የፎቶ አውደ ርኢይ ጉብኝት ተካሄዷል።

    ምንጭ፦ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር

    ሰሞነኛ ኢትዮጵያ

Viewing 1 post (of 1 total)
  • You must be logged in to reply to this topic.