ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ሀገር በቀል እውቀቶችን ከማስቀጠል ረገድ፡
—–
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ሀገር በቀል እውቀቶችን ለቀጣይ ትውልድ ለማስተላለፍ በምርምር የታገዘ ስራ እየሰራ መሆኑን ገለጸ።
በዩኒቨርሲቲው የገዳና ባህል ጥናት ተቋም /Institute of Culture and Gada Study/ በ30/06/2011ዓ.ም ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ከተጋበዙ ምሁራን ፣ አባገዳዎች፣የዩኒቨርሲቲው አመራር እንዲሁም ከአካባቢው ማህበረሰብ የተውጣጡ አካላት በተገኙበት ማዕከሉ በይፋ ተመርቋል::
በፕሮግራሙ ላይ ጥናታዊ ጸሑፍ ቀርቧል፣ የባህል ስዕል፣ የምግብና የፎቶ አውደ ርኢይ ጉብኝት ተካሄዷል።
ምንጭ፦ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር
ሰሞነኛ ኢትዮጵያ