ሜቴክ ከጥናት ውጭ አሮጌ 5 አውሮፕላኖችንና 2 መርከቦችን ገዝቶ መንግስት ላይ ጉዳት አድርሷል

Home Forums Semonegna Stories ሜቴክ ከጥናት ውጭ አሮጌ 5 አውሮፕላኖችንና 2 መርከቦችን ገዝቶ መንግስት ላይ ጉዳት አድርሷል

Viewing 1 post (of 1 total)
  • Author
    Posts
  • #8493
    Semonegna
    Keymaster

    ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው በቁጥጥር ስር ውለው ወደ አዲስ አበባ እየመጡ ነው
    ****************************************************

    የቀድሞ የብረታ ብረት እና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው በቁጥጥር ስር ዋሉ።

    ከኮርፖሬሽኑ አሰራር ጋር በተያያዘ በወንጀል ተጠርጣሪ የሆኑት የሜቴክ ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው በምዕራባዊ ትግራይ በኩል ባታር በተሰኘው አካባቢ ነው በህብረተሰቡ እና በመከላከያ ኃይል ትብብር የተያዙት።

    በአሁኑ ሰዓትም ወደ አዲስ አበባ ተይዘው እየመጡ ነው።

    በትናንትናው እለት የጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ከፍተኛ የገንዘብ ምዝበራ በመፈፀማቸው የተጠረጠሩ 27 ከፍተኛ የሜቴክ አመራሮች እና ባለሙያዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ማስታወቁን ሪፖርተራችን አብዲ ከማል ከስፍራው ዘግቧል።

Viewing 1 post (of 1 total)
  • You must be logged in to reply to this topic.