የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ተመረቀ

Home Forums Semonegna Stories የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ተመረቀ

Viewing 1 post (of 1 total)
  • Author
    Posts
  • #10014
    Semonegna
    Keymaster

    የደብረብርሃን ኢንዱስትሪ ፓርክ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዓብይ አህመድና በኬንያው ፕሬዝዳንት ዑሁሩ ኬንያታ ተመረቀ
    —–

    የደብረብርሃን ኢንዱስትሪ ፓርክ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዓብይ አህመድና በኬንያው ፕሬዝዳንት ዑሁሩ ኬንያታ ተመረቀ። የኢንዱስትሪ ፓርኩ ግንባታው በ2009ዓ.ም ነበር በ75 ነጥብ 4 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ወጭ የተጀመረው፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኩ 8 ሼዶች ያሉት ሆኖ በ75 ሄክታር መሬት ላይ አርፏል።

    የኢንዱስትሪ ፓርኩ ከደብረ ብርሃን ከተማ 6 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል።

    ምንጭ፦ የአማራ ብዙሀን መገናኛ ድርጅት

Viewing 1 post (of 1 total)
  • You must be logged in to reply to this topic.