ጂንካ ዩኒቨርሲቲ በዘንድሮ የትምህርት ዘመን 1ሺህ 500 ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት እያደረገ ነው

Home Forums Semonegna Stories ጂንካ ዩኒቨርሲቲ በዘንድሮ የትምህርት ዘመን 1ሺህ 500 ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት እያደረገ ነው

Viewing 3 posts - 1 through 3 (of 3 total)
  • Author
    Posts
  • #8972
    Anonymous
    Inactive

    Jinka University:
    ===============
    Jinka University received 1212 first year students on 8th and 9th of December 2018. Classes were supposed to start after an official welcome ceremony on the 10th of December and this is to be followed by orientation, departmental placement, and registration scheduled to take place until 13 December 2018.

    Read more: https://tinyurl.com/y7wqk3ho

    #8977
    Anonymous
    Inactive

    ጂንካ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ተገንብተው በ2010 ዓ.ም. ወደ ሥራ ከገቡት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ አንዱ ሲሆን ዩኒቨርሲቲው ምንም እንኳን ከተመሰረተ አጭር ጊዜ ቢሆንም የተሰጠውን ተልዕኮ ለማሳካት በርካታ ሥራዎችን እየሠራ ይገኛል።

    ዩኒቨርሲቲው በማኅበረሰብ-አቀፍ አገልግሎት (community-based service) በደቡብ ኦሞ ዞን ውስጥ ለሚገኙ 18 ሁለተኛ ደረጃ እና አንድ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በጥቅሉ ለ19 ትምህርት ቤቶች 510 ኮምፒዩተሮችን ከአንድ ደርጅት እንዲሁም በውጭ ሀገር ከሚኖር አንድ የአካባቢው ተወላጅ ጋር በመተባበር ለእያንዳንዳቸው ሃያ አምስት፣ ሃያ አምስት ኮምቲዩተሮችን ለትምህርት ቤቶቹ የሰጠ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ፕ/ር ገብሬ ይንቲሶ ገልጸዋል።

    Read more: bit.ly/2PKUi2R

    #8978
    Anonymous
    Inactive

    ጂንካ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ተገንብተው በ2010 ዓ.ም. ወደ ሥራ ከገቡት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ አንዱ ሲሆን ዩኒቨርሲቲው ምንም እንኳን ከተመሰረተ አጭር ጊዜ ቢሆንም የተሰጠውን ተልዕኮ ለማሳካት በርካታ ሥራዎችን እየሠራ ይገኛል።

    ዩኒቨርሲቲው በማኅበረሰብ-አቀፍ አገልግሎት (community-based service) በደቡብ ኦሞ ዞን ውስጥ ለሚገኙ 18 ሁለተኛ ደረጃ እና አንድ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በጥቅሉ ለ19 ትምህርት ቤቶች 510 ኮምፒዩተሮችን ከአንድ ደርጅት እንዲሁም በውጭ ሀገር ከሚኖር አንድ የአካባቢው ተወላጅ ጋር በመተባበር ለእያንዳንዳቸው ሃያ አምስት፣ ሃያ አምስት ኮምቲዩተሮችን ለትምህርት ቤቶቹ የሰጠ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ፕ/ር ገብሬ ይንቲሶ ገልጸዋል።

    Read more: bit.ly/2PKUi2R

Viewing 3 posts - 1 through 3 (of 3 total)
  • You must be logged in to reply to this topic.