የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 20 የካቢኔ አባላትን ሹመት አጸደቀ – ሴቶችና ወንዶች የካቢኔውን ስልጣን እኩል ተካፍለውታል

Home Forums Semonegna Stories የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 20 የካቢኔ አባላትን ሹመት አጸደቀ – ሴቶችና ወንዶች የካቢኔውን ስልጣን እኩል ተካፍለውታል

Viewing 1 post (of 1 total)
  • Author
    Posts
  • #8120
    Anonymous
    Inactive

    ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ለፌደራል የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ሹመት ሰጡ
    ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ለፌደራል መንግስት የስራ ኃላፊዎች ሹመት ሰጡ።

    በዚሁ መሠረት፤
    1. አቶ ብናልፍ አንዱዓለም ― በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ዋና አስተባባሪ
    2. አቶ መለስ ዓለሙ ― በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ምክትል ዋና አስተባባሪ
    3. አቶ ተመስገን ጥሩነህ ― የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደህንነት ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር
    4. አቶ ደሴ ዳልኬ ― በሚኒስትር ማዕረግ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የግብርና እና የመስኖ አማካሪ በመሆን ከጥቅምት 7 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ ተሹመዋል።
    የተሰጠው ሹመት የትምህርት ዝግጅትና የፖለቲካ አመራር ብቃትን ከግምት ያስገባ መሆኑን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

Viewing 1 post (of 1 total)
  • You must be logged in to reply to this topic.