ዋቸሞ ዩኒቨረሲቲ ዘሬ ቅዳሜ የካቲት 02-2011 ዓ/ም በዩኒቨርሲቲው ታሪክ የመጀመሪያ የሆኑትን የህክምና ዶክተሮች አሰመረቀ፡፡
—–
ክብርት ፕሮፌሰር ሂሩት ወ/ማርያም የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሳይነስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፣ፕሮፌሰር ላጲሶ ጌ. ድሌቦ ፣የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ አባላት፣ የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የሴኔት አባላት፣ የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ስራ ሃላፊዎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ፣ የዩኒቨርሲቲው ማህበረስብ እና ውድ የተመራቂ ቤተሰቦች በተገኙበት በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ታሪክ የመጀማሪያ የሆኑትን የህክምና ዶክተሬት ተማሪዎችን በደማው ሁኔታ አስመረቀ፡፡
በህ/ጤ/ሳይ/ኮሌጅ፤
– በቅድመ-ምረቀ በ3 ት/ት መሽኮች በህክምና ዶክተሬት ወንድ 26 ሴት 8 (ድምር 24)፣ በህ/ሰብ ጤና ወንድ 37 ሴት 15 (ድምር 52)፣ በሰርጂካል ነርስ ስፔሻሊቲ ወንድ 11 ሴት 7 (ድምር 18)፣ እና በድህረ ምረቃ በህብረተሰብ ጤና ወንድ 2 ሴት 1 (ድምር 3) በአጠቃላይ ወንድ 76 ሴት 31 (በድምሩ 96) ተማሪዎች፣
– በግ/ሳ/ኮሌጅ በቅድመ ምረቃ በክረምት መረሃ ግብር በ2 ትምህርት መስኮች በተፈጥሮ ሀብት አያያዝና በዕጽዋት ሳይንስ ወንድ85 ሴት 8 (በድምሩ 93) ተማሪዎች፣
– ቢዚነስ እና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ በድህረ ምረቃ በአካውንቲንግና ፋናንስ በመደበኛ መርሃ ግብ 4 ተማሪዎች፣
በአጠቃላይ በውድመ ምረቃ እና በድህረ ምረቃ በመደበኛ እና በክረምት መርሃ ግብር ሰለጠኑ ወንድ 165 ሴት 39 በድምሩ 204 ተማሪዎችን አሰመርቋል፡፡
በምረቃውም በሁላቱም ጾታ አመረቂ ውቴት የመጡ ተማሪዎች የተሸለሙ ሲሆን ከ ሴቶች ዶ/ር ጋዲሴ ሰስፋ ከወንዶች ዶ/ር ዋክሹም ፌጠነ የሰርትፍኬት እና የብር ሽልማት ተሸለመዋል፡፡ ዶ/ር ዋክሹም ፌጠነ በአጠቀላይ የሜዳሊያ ተሸላሚ ነው፡፡
ምንጭ፦ ከዩኒቨርሲቲው ፌስቡክ ገጽ